ላለፉት አስር ዓመታት በኢትዮጵያ የስራ ፈጠራ እና የግል ቢዝነስን በማጥናት በርካቶችን ወደ ስራ በማስገባት የሚታወቀው አዲስ እይታ ቢዝነስ አማካሪ ዋና መሥራች እና ስራ አስኪያጅ አቶ ክብረት አካሳ የስታር አዋርድ The Best Young Entrepreneur ዘርፍ እጩ ሆኗል።
አቶ ክብረት አካሳ በቢዝነስ ስነ ልቦና በሀገራችን ከሚገኙ ጥቂት ባለሙያዎች አንዱ ሲሆኑ አዲስ እይታ ቢዝነስ አማካሪን በመመሥረት ብዙዎችን በግል ቢዝነስ እውቀት አንፀዋል።
አዲስ እይታ የግል ቢዝነስን በገበያ ጥናት ለይቶ ሰዎችን ወደ ስራ በማስገባት በአነስተኛ በመካከለኛ እና በከፍተኛ ደረጃ ማምረቻ ማሽኖችን በማስመጣት ለበርካቶች የሥራ ዕድል ፈጥሯል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የአዲስ እይታ ድረገፅ addiseyta.com በቴክ ኢትዮጵያ መሰራቱ የሚ ታወቅ ነው።
በተከታዩ ሊንክ ድምፅ መስጠት ይችላሉ።
https://starwideaward.com/



